Liberty( “We blog because we care”.)
Blogging is not a crime , Free zone 9 bloggers !
Tuesday, October 28, 2014
ከቦሌ ወሎ ሠፈር እስከ ደምበል ህንፃ ድረስ በወረቀት ላይ በተፃፉ መፈክሮች አሸብርቆ ማደሩ ታወ
ዛሬ ከቦሌ ወሎ ሠፈር
እስከ ደምበል ህንፃ
ድረስ በወረቀት ላይ
በተፃፉ መፈክሮች
አሸብርቆ ማደሩ ታወቀ
መብት መጠየቅ ሽብር
አይደለም ፣ በመንግስታዊ
ጥቁር ሽብር ተስፋ
አንቆርጥም ፣ ትግላችን
እስከ ድል ደጃፍ
ይቀጥላል በሚሉ መፈክሮች
በየቦታው ተለጥፈው
ማደራቸው ታውቋል::
ሙስሊሙ ማህበረሰብ
የጠየቀው ሰላማዊ ጥያቄ
እስኪመለስ ተቃውሞውን
በሰላማዊ መንገድ
እየገለፀ ይገኛል::
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment